የፀረ ሙስና ትግሉ እየተጠናከረ እንጂ እየተዳከመ አይሄድም
በፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽንበቅርቡ በተለይ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽንን የማዳከምና የማጥቃት ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ በሚሉ ጭብጦች ዙሪያ ትችቶች እየተሰነዘሩ መሆናቸውን አስተውለናል፡፡እነዚህ ትችቶች በእውነታ ላይ ያልተመሠረቱና ገንቢም እንዳልሆኑ ካነሱት...
View Articleምክር ቤቱ በፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ላይ ያደረገው ግምገማ አሳዛኝ ወይስ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮን መወጣት?
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት´እ.ይ'በሚል ምህፃረ ቃል ማንነታቸውን የገለጹ አንድ ግለሰብ የካቲት 20 ቀን 2008 ዓ.ም በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ዕትም ቅፅ 21 ቁጥር 1652 አስተያየት በሚለው ዓምድ ሥር በገጽ 18 እና 19 ላይ፣ ‘‘የተወካዮች ምክር ቤት...
View Articleየሚያስፈልገን ግን የሌለን ሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ
(ክፍል ሁለት)በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)ከዚህ በቀደመው ጽሑፌ ሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ ምን ማለት እንደሆነ በአጭሩ ለመግለጽ ሞክሬያለሁ፡፡ በዚህ ጽሑፍ ደግሞ ሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ ያስፈልጋል ብዬ ከማምንባቸው ምክንያቶች አንዱ ላይ አተኩሬ ሙግቴን አቀርባለሁ፡፡ ይህ ምክንያት ሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ...
View Articleዓቃቤ ሕግ እንዲያንሰራራ ፍትሕ ሚኒስቴር መቀመቅ መውረድ አለበት እንዴ?
በመርሐ ጽድቅ መኮንን ዓባይነህየደርጉ ጊዜ ዓይነት ይሁን አይሁን ገና በውል ባይታወቅም፣ የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት በፌዴራል መንግሥት ደረጃ ይዋቀር ዘንድ ወሬ ከመሆን አልፎ የማቋቋሚያ ረቂቅ ሕግ እንደተዘጋጀለትና ይኸው ረቂቅ ለአገሪቱ ሕግ አውጪ ምክር ቤት ውሳኔ እንደቀረበ ተሰምቷል። ይኼው ሰበብ ሆኖ ታዲያ...
View Articleየጽንፈኛ ፖለቲከኞች መርህ አልባነት!
በኤርሚያስ ባልከውይህን ጽሑፍ እንዳዘጋጅ ምክንያት የሆነኝ ሪፖርተር ጋዜጣ በእሑድ መጋቢት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ቅፅ 21 ቁጥር 1660 ዕትሙ ‹‹የፖለቲካ ፓርቲዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በተደረገው ውይይት ላይ የተለያዩ አቋሞች ይዘዋል›› በሚል ርዕስ የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን አስተያየት ካነበብኩ በኋላ...
View Articleሙስናን የት ድረስ ታግለነዋል?
በሒሩት ደበበሙስናና ያልሠሩበትን የመሻት ዓለም አቀፍ ችግር ነው፡፡ ባደጉትም ይሁን ባላደጉት አገሮች የሚከሰት የሕዝብ ተጠቃሚነትና የአገር መለወጥ እንቅፋት መሆኑም ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ ያም ሆኖ የግልጽነትና የተጠያቂነት ባህላቸው ዝቅተኛ በሆነ፣ የዴሞክራሲ ሥርዓትን ከልብ እየገነቡ ባልሆኑ፤ የሕግ የበላይነት ጥርስ...
View Articleመልካም አስተዳደር እንዳይሰፍን የሚያለባብሱ የዴሞክራሲ አረሞች
በአሳምነው ጎርፉኢትዮጵያ እንደ ጀመረችው የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ዕድገት ሁሉ አልሳካ ያላት መልካም አስተዳደርን ማስፈን ነው፡፡ አስተዳደርን መልካም ለማድረግ ደግሞ ዴሞክራሲያዊነት፣ የሕግ የበላይነትና ፈጠን ብሎም ፍትሐዊ ልማትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ገዢው ፓርቲ ባለፈው ክረምት ባካሄደው ድርጅታዊ ጉባዔው የፀረ ሙስና...
View Articleሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ እንዴት የሕዝብ ይሁንታ ማግኘት ይችላል?
በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)ከዚህ በቀደመው ጽሑፌ ሕገ መንግሥታዊ ዴሞክራሲ በሌለበት በመራሔ መንግሥት ሰብዕና፣ በባህል፣ በሃይማኖት ወይም በኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ የተመሠረተ ሕዝባዊ ይሁንታና ተቀባይነት ዘላቂና አስተማማኝ እንዳልሆነ ለማሳየት ሞክሬያለሁ። ሕዝባዊ ይሁንታና ተቀባይነት ለአንድ መንግሥታዊ ሥርዓት እጅግ...
View Articleየዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ስንል ምን ማለታችን ነው?
በተስፋዬ ንዋይ (የሕግ ባለሙያ) በአሁኑ ጊዜ በሁሉም የኅብረተሰብ ከፍል በተደጋጋሚ ከሚነሱ ቃላት ውስጥ ዴሞክራሲ የሚለው የመጀመርያው ረድፍ ላይ የሚገኝ መሆኑ ጥያቄ አይቀርብበትም፡፡ በ1950ዎቹ መጨረሻ ላይ የተማሪዎች ንቅናቄ በተረገዘበት ጊዜ፣ ለአገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያስፈልግ መሆኑ የተነሳበት ዓላማ...
View Articleግንቦት 20 እና የአዲሱ ምዕራፍ እንቅፋቶች
በአሳምነው ጎርፉየሊቀመንበር መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ወታደራዊ አገዛዝ ከኢትዮጵያ የሥልጣን ኮርቻ ላይ ከወረደ ሩብ ክፍለ ዘመን አለፈ ሲባል ቀላል ይመስላል፡፡ ግን ዝግ ብሎ ለቆጠረው የአንድ ፈርጣማ ወጣት ዕድሜ ነው (የአንድ ትውልድ የጎብዝና ምዕራፍ እንዲሉ)፡፡ ዛሬ ግንቦት 21 ቀን 2008 ዓ.ም. ላይ ቆመን ታዲያ...
View Articleአሁን እየታየ ባለው አያያዝ የከፋው ሌብነት ይቆማልን?
በመንግሥቱ መስፍንሙስና ዓለም አቀፍ ወንጀል ነው፡፡ በመንግሥት ሌቦችና ሕዝቡ ውስጥ በተወሸቁ ዘራፊዎች ትብብር የሚፈጸመው ይህ አስከፊ ወንጀል ዜጎችን እርቃን የሚያስቀር፣ ጥቂቶችን የሚያበለፅግ፣ የመንግሥትን ተዓማኒነት የሚሸረሽርና ሕዝብን የሚያማቅቅ አደገኛ ችግር ነው፡፡ ከዚህ አንፃር በአገራችንም ዓይነቱና መጠኑ...
View Articleየሽብርተኝነት ሥጋት እንቅልፍ አያስተኛንም
አንዳንዶች ‹‹የዓለም ፍፃሜ መቅረብ ማሳያ›› ይሉታል፡፡ ሌሎች ደግሞ እንደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ያሉ ንፁኃንን የጨረሱ የጅምላ ጥቃቶች ከቆሙ ወዲህ፣ በዓለም ሕዝብ ላይ የተደቀነ አደገኛ ሥጋት ይሉታል፡፡ ሽብርተኝነት (Terrorism) አሁን ዓለምን እያመሳት ያለውም ሆነ የንፁኃንን የደም ጎርፍ በየአካባቢው...
View Articleየጥቁሯ አኅጉር አሳሳቢ ሥጋቶችና ኢትዮጵያ
ጨለማዋ አኅጉር፣ ታዳጊዋ፣ ጥቁሯ ወዘተ. እየተባለች ስትጠራ የኖረችው አፍሪካ ወደ አንድ ቢሊዮን ሕዝብ የሚደርስ ነዋሪ ያሏትና በ53 ባንዲራዎች የሚታወቁ አገሮችን ያቀፈች ናት፡፡ የአፍሪካ የረጅም ዘመን መገለጫዎች በቀኝ ግዛት መያዝ፣ ባርነትና ግዞት፣ የእርስ በርስ ጦርነት ድኅነትና ረሃብ እንደነበሩም በግልጽ የሚታወቅ...
View Articleዚካና የሪዮ ኦሊምፒክ
በአሸናፊ ዋቅቶላ (ዶ/ር)ዓለም አቀፍ የጤና ድርጅት በጁን 9 ቀን 2016 ባወጣው የዚካ ወቅታዊ ሁኔታ ዘገባ ውስጥ፣ እስከ ጁን 8 ቀን 2016 ድረስ 60 አገሮችና ግዛቶች (ቴሪቶሪስ) በቢንቢ የሚተላለፍ የዚካ በሽታ እንደተገኘባቸው አስታውቋል። ከእነዚህ ውስጥ 46 አገሮች የመጀመርያው የዚካ ወረርሽኝ የተከሰተባቸው...
View Articleየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፊት የተደቀኑት ተግዳሮቶች
በዶ/ር ኤልያስ አቢ ሻክራየአገራችን እግር ኳስ ልክ እንደ መኪና ፍሬቻ አንዴ ብልጭ አንዴ ድርግም እያለ ይጓዛል፡፡ በኦኑራ የሚሠለጥነው ቡድናችን ሌጎስ ሄዶ 3 ለ 0 ተሸንፎ በቶም ሴንፊት አዲስ አበባ ላይ 2 ለ 2 ወጣ፡፡ በናይጄሪያ ከአምስት ቀን በፊት አርጀንቲናን 4 ለ 0 አሸንፎ ነበር፡፡ የ29ኛው አፍሪካ ዋንጫ...
View Articleበኢትዮጵያ እግር ኳስ ፊት የተደቀኑት ተግዳሮቶች
(ክፍል ሁለት) በዶ/ር ኤልያስ አቢ ሻክራ ባለፈው ሳምንት ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ተግዳሮቶች መካከል እግር ኳሱ ያለበትን ዝቅተኛ ደረጃ፣ የአሠልጣኞቻችንን ችሎታ ወስንነትና ለአካል ብቃት ያላቸውን የተሳሳተ ግንዛቤና የተጫዋቾቻችንን ዝቅተኛ የንቃት ደረጃ ዳስሻለሁ፡፡ ቀጣዩ ክፍል እነሆ፡፡ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝየፈረንሣይ...
View Articleለክቡር ሌተና ኰሎኔል ፍሰሐ ደስታ
ለክቡር ሌተና ኰሎኔል ፍሰሐ ደስታ በደኅንነት መሥሪያ ቤቱ ላይ ያቀረቡት ሐተታ የተዛባ ነው በሞገስ ሀብተ ማርያም (አምባሳደር) ‹‹አብዮቱና ትዝታዬ›› በሚል ርዕስ ያሳተሙትን መጽሐፍ ደጋግሜ አነበብኩት መጽሐፉን ሳነብ በሦስት ክፍሎች መድቤ አየሁት፡፡ በአብዮቱ ዘመን የተከናወኑትን ጉዳዮች በቅደም ተከተል ጥርት ባለ...
View Articleየአገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታና የመፍትሔ ሐሳቦች
በሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ(ክፍል አንድ)ከ25 ዓመት በፊት ኢሕአዴግ የደርግን መንግሥት በጦርነት አሸንፎ የአገራችንን ፖለቲካዊ ሥልጣን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ ቀስ በቀስ እያደጉ የመጡ ፖለቲካዊ ችግሮች በግልጽ ጎልተው መታየት ጀምረዋል፡፡ አሁን ገዥው ፓርቲና ፓርቲውን የሚመራው መንግሥትም የችግሮቹን መኖር አምኖ...
View Articleየአገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታና የመፍትሔ ሐሳቦች
በሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ(ክፍል ሁለት)ባለፈው ሳምንት ዕትም አገሪቱ ስላለችበት አጠቃላይ ፖለቲካዊ ሁኔታ፣ የፖለቲካዊ ሥርዓቱን አሳሳቢ ገጽታዎች፣ የኢኮኖሚ ሥርዓቱን ተግዳሮቶች፣ አገሪቱ አሁን ያለችበት ሁኔታ ውስጥ ለምን እንደገባች፣ በአጠቃላይ የተዘረዘሩት ጉዳዮች እርስ በርሳቸው እየተደጋገፉ በኢሕአዴግ...
View Articleጄኔራል ፃድቃን ከአሥራ አምስት ዓመታት በኋላ የዴሞክራሲ ጥያቄን ለምን እንደገና አነሱት?
በተክለ ብርሃን ገብረ ሚካኤልእሑድ ሐምሌ 17 ቀን 2008 ዓ.ም. በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ዕትም ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሣኤ ‹‹የአገራችን ፖለቲካዊ ሁኔታና የመፍትሔ ሐሳቦች›› በሚል ርዕስ ያቀረቡትን ጽሑፍ በጥሞናና በተመስጥኦ ነው ያነበብኩት፡፡ በመጀመሪያ አንድ ወታደራዊ መኮንን ባለከፍተኛ ማዕረግ ቢሆንም፣...
View Article